1 |
አንብብ በዚያ (ሁሉን) በፈጠረው ጌታህ ስም፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/096001.mp3
|
اقْرَأْ بِاسْمِ رَبِّكَ الَّذِي خَلَقَ |
2 |
ሰውን ከረጋ ደም በፈጠረው (ጌታህ ስም)፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/096002.mp3
|
خَلَقَ الْإِنسَانَ مِنْ عَلَقٍ |
3 |
አንብብ፤ ጌታህ በጣም ቸር ሲኾን፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/096003.mp3
|
اقْرَأْ وَرَبُّكَ الْأَكْرَمُ |
4 |
ያ በብርዕ ያስተማረ፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/096004.mp3
|
الَّذِي عَلَّمَ بِالْقَلَمِ |
5 |
ሰውን ያላወቀውን ሁሉ ያሳወቀ ሲኾን፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/096005.mp3
|
عَلَّمَ الْإِنسَانَ مَا لَمْ يَعْلَمْ |
6 |
በእውነቱ ሰው ወሰንን ያልፋል፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/096006.mp3
|
كَلَّا إِنَّ الْإِنسَانَ لَيَطْغَى |
7 |
ራሱን የተብቃቃ (ባለ ሀብት) ኾኖ ለማየቱ፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/096007.mp3
|
أَن رَّآهُ اسْتَغْنَى |
8 |
መመለሻው ወደ ጌታህ ብቻ ነው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/096008.mp3
|
إِنَّ إِلَى رَبِّكَ الرُّجْعَى |
9 |
አየህን? ያንን የሚከለክለውን፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/096009.mp3
|
أَرَأَيْتَ الَّذِي يَنْهَى |
10 |
ባሪያን በሰገደ ጊዜ፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/096010.mp3
|
عَبْدًا إِذَا صَلَّى |
11 |
አየህን? ንገረኝ (ተከልካዩ) በትክክለኛ መንገድ ላይ ቢኾን፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/096011.mp3
|
أَرَأَيْتَ إِن كَانَ عَلَى الْهُدَى |
12 |
ወይም (ፈጣሪውን) በመፍራት ቢያዝ፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/096012.mp3
|
أَوْ أَمَرَ بِالتَّقْوَى |
13 |
አየህን? ንገረኝ (ከልካዩ) ቢያስተባብልና (ከእምነት) ቢሸሽ፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/096013.mp3
|
أَرَأَيْتَ إِن كَذَّبَ وَتَوَلَّى |
14 |
አላህ የሚያይ መኾኑን አያውቅምን? |
/content/ayah/audio/hudhaify/096014.mp3
|
أَلَمْ يَعْلَمْ بِأَنَّ اللَّهَ يَرَى |
15 |
ይተው ባይከለከል አናቱን ይዘን እንጎትተዋለን፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/096015.mp3
|
كَلَّا لَئِن لَّمْ يَنتَهِ لَنَسْفَعًا بِالنَّاصِيَةِ |
16 |
ውሸታም ስሕተተኛ የኾነችውን አናቱን፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/096016.mp3
|
نَاصِيَةٍ كَاذِبَةٍ خَاطِئَةٍ |
17 |
ሸንጎውንም ይጥራ፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/096017.mp3
|
فَلْيَدْعُ نَادِيَه |
18 |
(እኛም) ዘበኞቻችንን እንጠራለን፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/096018.mp3
|
سَنَدْعُ الزَّبَانِيَةَ |
19 |
ይከልከል አትታዘዘው፡፡ ስገድም፤ (ወደ አላህ) ተቃረብም፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/096019.mp3
|
كَلَّا لَا تُطِعْهُ وَاسْجُدْ وَاقْتَرِبْ |