Al-Sharh

Change Language
Change Surah
Change Recitation

Amharic: Muhammed Sadiq and Muhammed Sani Habib

Play All
# Translation Ayah
1 ልብህን ለአንተ አላሰፋንልህምን? (አስፍተንልሃል)፡፡ أَلَمْ نَشْرَحْ لَكَ صَدْرَكَ
2 ሸክምህንም ካንተ አውርደንልሃል፡፡ وَوَضَعْنَا عَنكَ وِزْرَكَ
3 ያንን ጀርባህን ያከበደውን (ሸክም)፡፡ الَّذِي أَنقَضَ ظَهْرَكَ
4 መወሳትህንም ላንተ ከፍ አድርገንልሃል፡፡ وَرَفَعْنَا لَكَ ذِكْرَكَ
5 ከችግርም ጋር ምቾት አልለ፡፡ فَإِنَّ مَعَ الْعُسْرِ يُسْرًا
6 ከችግር ጋር በእርግጥ ምቾት አልለ፡፡ إِنَّ مَعَ الْعُسْرِ يُسْرًا
7 በጨረስክም ጊዜ ልፋ፡፡ (ቀጥል)፡፡ فَإِذَا فَرَغْتَ فَانصَبْ
8 ወደ ጌታህም ብቻ ከጅል፡፡ وَإِلَى رَبِّكَ فَارْغَبْ
;