1 |
በፀሐይና በብርሃኗ እምላለሁ፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/091001.mp3
|
وَالشَّمْسِ وَضُحَاهَا |
2 |
በጨረቃም በተከተላት ጊዜ፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/091002.mp3
|
وَالْقَمَرِ إِذَا تَلَاهَا |
3 |
በቀኑም (ፀሐይን) በገለጻት ጊዜ፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/091003.mp3
|
وَالنَّهَارِ إِذَا جَلَّاهَا |
4 |
በሌሊቱም በሸፈናት ጊዜ፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/091004.mp3
|
وَاللَّيْلِ إِذَا يَغْشَاهَا |
5 |
በሰማይቱም በገነባትም (ጌታ)፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/091005.mp3
|
وَالسَّمَاء وَمَا بَنَاهَا |
6 |
በምድሪቱም በዘረጋትም፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/091006.mp3
|
وَالْأَرْضِ وَمَا طَحَاهَا |
7 |
በነፍስም ባስተካከላትም፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/091007.mp3
|
وَنَفْسٍ وَمَا سَوَّاهَا |
8 |
አመጽዋንና ፍርሃትዋንም ባሳወቃት (አምላክ እምላለሁ)፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/091008.mp3
|
فَأَلْهَمَهَا فُجُورَهَا وَتَقْوَاهَا |
9 |
(ከኀጢኣት) ያጠራት ሰው ፍላጎቱን በእርግጥ አገኘ፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/091009.mp3
|
قَدْ أَفْلَحَ مَن زَكَّاهَا |
10 |
(በኀጢኣት) የሸፈናትም ሰው በእውነት አፈረ፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/091010.mp3
|
وَقَدْ خَابَ مَن دَسَّاهَا |
11 |
ሠሙድ ወሰን በማለፍዋ አስተባበለች፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/091011.mp3
|
كَذَّبَتْ ثَمُودُ بِطَغْوَاهَا |
12 |
ጠማማዋ በተንቀሳቀሰ ጊዜ፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/091012.mp3
|
إِذِ انبَعَثَ أَشْقَاهَا |
13 |
ለእነርሱም የአላህ መልክተኛ (ሷሊህ) «የአላህን ግመል የመጠጥ ተራዋንም (ተጠንቀቁ)» አላቸው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/091013.mp3
|
فَقَالَ لَهُمْ رَسُولُ اللَّهِ نَاقَةَ اللَّهِ وَسُقْيَاهَا |
14 |
አስተባበሉትም፡፡ (ቋንጃዋን) ወጓትም፡፡ በኀጢኣታቸውም ምክንያት ጌታቸው (ቅጣትን) በእነርሱ ላይ ደመደመባቸው፤ አስተካከላትም፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/091014.mp3
|
فَكَذَّبُوهُ فَعَقَرُوهَا فَدَمْدَمَ عَلَيْهِمْ رَبُّهُم بِذَنبِهِمْ فَسَوَّاهَا |
15 |
ፍጻሜዋንም (የምታስከትለውን) አያፈራም፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/091015.mp3
|
وَلَا يَخَافُ عُقْبَاهَا |