1 |
የሸፋኝቱ (ትንሣኤ) ወሬ መጣህን? |
/content/ayah/audio/hudhaify/088001.mp3
|
هَلْ أَتَاكَ حَدِيثُ الْغَاشِيَةِ |
2 |
ፊቶች በዚያ ቀን ተዋራጆች ናቸው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/088002.mp3
|
وُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ خَاشِعَةٌ |
3 |
ሠሪዎች ለፊዎች ናቸው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/088003.mp3
|
عَامِلَةٌ نَّاصِبَةٌ |
4 |
ተኳሳን እሳት ይገባሉ፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/088004.mp3
|
تَصْلَى نَارًا حَامِيَةً |
5 |
በጣም ከፈላች ምንጭ ይጋታሉ፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/088005.mp3
|
تُسْقَى مِنْ عَيْنٍ آنِيَةٍ |
6 |
ለእነርሱ ዶሪዕ ከሚባል (እሾሃም) ዛፍ እንጅ ሌላ ምግብ የላቸውም፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/088006.mp3
|
لَّيْسَ لَهُمْ طَعَامٌ إِلَّا مِن ضَرِيعٍ |
7 |
የማያሰባ ከረኃብም የማያብቃቃ ከኾነው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/088007.mp3
|
لَا يُسْمِنُ وَلَا يُغْنِي مِن جُوعٍ |
8 |
ፊቶች በዚያ ቀን ተቀማጣዮች ናቸው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/088008.mp3
|
وُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ نَّاعِمَةٌ |
9 |
ለሥራቸው ተደሳቾች ናቸው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/088009.mp3
|
لِسَعْيِهَا رَاضِيَةٌ |
10 |
በከፍተኛ ገነት ውስጥ ናቸው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/088010.mp3
|
فِي جَنَّةٍ عَالِيَةٍ |
11 |
በውስጧ ውድቅን ነገር አይሰሙም፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/088011.mp3
|
لَّا تَسْمَعُ فِيهَا لَاغِيَةً |
12 |
በውስጧ ፈሳሾች ምንጮች አልሉ፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/088012.mp3
|
فِيهَا عَيْنٌ جَارِيَةٌ |
13 |
በውስጧ ከፍ የተደረጉ አልጋዎች አልሉ፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/088013.mp3
|
فِيهَا سُرُرٌ مَّرْفُوعَةٌ |
14 |
በተርታ የተኖሩ ብርጭቆዎችም፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/088014.mp3
|
وَأَكْوَابٌ مَّوْضُوعَةٌ |
15 |
የተደረደሩ መከዳዎችም፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/088015.mp3
|
وَنَمَارِقُ مَصْفُوفَةٌ |
16 |
የተነጠፉ ስጋጃዎችም (አልሉ)፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/088016.mp3
|
وَزَرَابِيُّ مَبْثُوثَةٌ |
17 |
(ከሓዲዎች) አይመለከቱምን? ወደ ግመል እንዴት እነደተፈጠረች! |
/content/ayah/audio/hudhaify/088017.mp3
|
أَفَلَا يَنظُرُونَ إِلَى الْإِبِلِ كَيْفَ خُلِقَتْ |
18 |
ወደ ሰማይም እንዴት ከፍ እንደ ተደረገች! |
/content/ayah/audio/hudhaify/088018.mp3
|
وَإِلَى السَّمَاء كَيْفَ رُفِعَتْ |
19 |
ወደ ተራራዎችም እንዴት እንደ ተቸከሉ! |
/content/ayah/audio/hudhaify/088019.mp3
|
وَإِلَى الْجِبَالِ كَيْفَ نُصِبَتْ |
20 |
ወደ ምድርም እንዴ እንደተዘረጋች (አይመለከቱምን?) |
/content/ayah/audio/hudhaify/088020.mp3
|
وَإِلَى الْأَرْضِ كَيْفَ سُطِحَتْ |
21 |
አስታውስም፤ አንተ አስታዋሽ ብቻ ነህና፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/088021.mp3
|
فَذَكِّرْ إِنَّمَا أَنتَ مُذَكِّرٌ |
22 |
በእነርሱ ላይ ተሿሚ (አስገዳጅ) አይደለህም፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/088022.mp3
|
لَّسْتَ عَلَيْهِم بِمُصَيْطِرٍ |
23 |
ግን (ከእውነት) የዞረና የካደ ሰው፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/088023.mp3
|
إِلَّا مَن تَوَلَّى وَكَفَرَ |
24 |
አላህ ታላቁን ቅጣት ይቀጣዋል፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/088024.mp3
|
فَيُعَذِّبُهُ اللَّهُ الْعَذَابَ الْأَكْبَرَ |
25 |
መመለሻቸው ወደእኛ ብቻ ነው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/088025.mp3
|
إِنَّ إِلَيْنَا إِيَابَهُمْ |
26 |
ከዚያም ምርመራቸው በእኛ ላይ ብቻ ነው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/088026.mp3
|
ثُمَّ إِنَّ عَلَيْنَا حِسَابَهُمْ |