1 |
በጎህ እምላለሁ፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/089001.mp3
|
وَالْفَجْرِ |
2 |
በዐሥር ሌሊቶችም፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/089002.mp3
|
وَلَيَالٍ عَشْرٍ |
3 |
በጥንዱም በነጠላውም፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/089003.mp3
|
وَالشَّفْعِ وَالْوَتْرِ |
4 |
በሌሊቱም በሚኼድ ጊዜ፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/089004.mp3
|
وَاللَّيْلِ إِذَا يَسْرِ |
5 |
በዚህ (መሓላ) ለባለ አእምሮ ታላቅ መሓላ አለበትን? |
/content/ayah/audio/hudhaify/089005.mp3
|
هَلْ فِي ذَلِكَ قَسَمٌ لِّذِي حِجْرٍ |
6 |
ጌታህ በዓድ እንዴት እንደ ሠራ አታውቅምን? |
/content/ayah/audio/hudhaify/089006.mp3
|
أَلَمْ تَرَ كَيْفَ فَعَلَ رَبُّكَ بِعَادٍ |
7 |
በኢረም በባለ ረዣዢሚቱ አዕማድ፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/089007.mp3
|
إِرَمَ ذَاتِ الْعِمَادِ |
8 |
በዚያች ብጤዋ በአገሮች ውስጥ ያልተፈጠረ በኾነችው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/089008.mp3
|
الَّتِي لَمْ يُخْلَقْ مِثْلُهَا فِي الْبِلَادِ |
9 |
በሰሙድም በእነዚያ በሸለቆው ቋጥኝን የቆረጡ በኾኑት፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/089009.mp3
|
وَثَمُودَ الَّذِينَ جَابُوا الصَّخْرَ بِالْوَادِ |
10 |
በፈርዖንም ባለ ችካሎች በኾነው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/089010.mp3
|
وَفِرْعَوْنَ ذِي الْأَوْتَادِ |
11 |
በእነዚያ በአገሮች ላይ ግፍ የሠሩ፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/089011.mp3
|
الَّذِينَ طَغَوْا فِي الْبِلَادِ |
12 |
በእርሷም ውስጥ ጥፋትን ያበዙ በኾኑት (እንዴት እንደሠራ አታውቅምን?) |
/content/ayah/audio/hudhaify/089012.mp3
|
فَأَكْثَرُوا فِيهَا الْفَسَادَ |
13 |
በእነርሱ ላይም ጌታህ የቅጣትን አለንጋ አወረደባቸው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/089013.mp3
|
فَصَبَّ عَلَيْهِمْ رَبُّكَ سَوْطَ عَذَابٍ |
14 |
ጌታህ በመጠባበቂያ ላይ ነውና፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/089014.mp3
|
إِنَّ رَبَّكَ لَبِالْمِرْصَادِ |
15 |
ሰውማ ጌታው በሞከረው ጊዜ፣ ባከበረውና ባጣቀመውም (ጊዜ) «ጌታዬ አከበረኝ (አበለጠኝ)» ይላል፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/089015.mp3
|
فَأَمَّا الْإِنسَانُ إِذَا مَا ابْتَلَاهُ رَبُّهُ فَأَكْرَمَهُ وَنَعَّمَهُ فَيَقُولُ رَبِّي أَكْرَمَنِ |
16 |
በሞከረውና በእርሱ ላይ ሲሳዩን ባጠበበ ጊዜማ «ጌታዬ አሳነሰኝ» ይላል፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/089016.mp3
|
وَأَمَّا إِذَا مَا ابْتَلَاهُ فَقَدَرَ عَلَيْهِ رِزْقَهُ فَيَقُولُ رَبِّي أَهَانَنِ |
17 |
ይከልከል፤ ይልቁንም የቲምን አታከብሩም፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/089017.mp3
|
كَلَّا بَل لَّا تُكْرِمُونَ الْيَتِيمَ |
18 |
ድኻንም በማብላት ላይ አትታዘዙም፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/089018.mp3
|
وَلَا تَحَاضُّونَ عَلَى طَعَامِ الْمِسْكِينِ |
19 |
የውርስንም ገንዘብ የመሰብሰብን አበላል ትበላላችሁ፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/089019.mp3
|
وَتَأْكُلُونَ التُّرَاثَ أَكْلًا لَّمًّا |
20 |
ገንዘብንም ብዙን መውደድ ትወዳላችሁ፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/089020.mp3
|
وَتُحِبُّونَ الْمَالَ حُبًّا جَمًّا |
21 |
ተዉ፤ ምድር ደጋግማ በተሰባበረች ጊዜ፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/089021.mp3
|
كَلَّا إِذَا دُكَّتِ الْأَرْضُ دَكًّا دَكًّا |
22 |
መላእክትም ሰልፍ ሰልፍ ኾነው ጌታህ (ትዕዛዙ) በመጣ ጊዜ፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/089022.mp3
|
وَجَاء رَبُّكَ وَالْمَلَكُ صَفًّا صَفًّا |
23 |
ገሀነምም በዚያ ቀን በተመጣች ጊዜ በዚያ ቀን ሰው (ጥፋቱን) ይገነዘባል፡፡ መገንዘብም ለእርሱ ከየቱ? |
/content/ayah/audio/hudhaify/089023.mp3
|
وَجِيءَ يَوْمَئِذٍ بِجَهَنَّمَ يَوْمَئِذٍ يَتَذَكَّرُ الْإِنسَانُ وَأَنَّى لَهُ الذِّكْرَى |
24 |
«ዋ እኔ! ምነው በሕይወቴ (መልካምን ሥራ) ባስቀደምኩ ኖሮ» ይላል፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/089024.mp3
|
يَقُولُ يَا لَيْتَنِي قَدَّمْتُ لِحَيَاتِي |
25 |
በዚያ ቀንም የርሱን አቀጣጥ አንድም አይቀጣም፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/089025.mp3
|
فَيَوْمَئِذٍ لَّا يُعَذِّبُ عَذَابَهُ أَحَدٌ |
26 |
የእርሱንም አስተሳሰር አንድም አያስርም፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/089026.mp3
|
وَلَا يُوثِقُ وَثَاقَهُ أَحَدٌ |
27 |
(ለአመነች ነፍስም) «አንቺ የረካሺው ነፍስ ሆይ! |
/content/ayah/audio/hudhaify/089027.mp3
|
يَا أَيَّتُهَا النَّفْسُ الْمُطْمَئِنَّةُ |
28 |
«ወዳጅ ተወዳጅ ኾነሽ ወደ ጌታሽ ተመለሺ፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/089028.mp3
|
ارْجِعِي إِلَى رَبِّكِ رَاضِيَةً مَّرْضِيَّةً |
29 |
«በባሮቼም ውስጥ ግቢ፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/089029.mp3
|
فَادْخُلِي فِي عِبَادِي |
30 |
ገነቴንም ግቢ፤» (ትባላለች)፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/089030.mp3
|
وَادْخُلِي جَنَّتِي |