| 1 |
በሰማዩ በሌሊት መጪውም እምላለሁ፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/086001.mp3
|
وَالسَّمَاء وَالطَّارِقِ |
| 2 |
የሌሊት መጪውም ምን እንደ ኾነ ምን አሳወቀህ? |
/content/ayah/audio/hudhaify/086002.mp3
|
وَمَا أَدْرَاكَ مَا الطَّارِقُ |
| 3 |
ጨለማን ቀዳጁ ኮከብ ነው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/086003.mp3
|
النَّجْمُ الثَّاقِبُ |
| 4 |
ነፍስ ሁሉ በእርሷ ላይ ጠባቂ ያለባት እንጅ ሌላ አይደለችም፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/086004.mp3
|
إِن كُلُّ نَفْسٍ لَّمَّا عَلَيْهَا حَافِظٌ |
| 5 |
ሰውም ከምን እንደተፈጠረ ይመልከት፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/086005.mp3
|
فَلْيَنظُرِ الْإِنسَانُ مِمَّ خُلِقَ |
| 6 |
ከተስፈንጣሪ ውሃ ተፈጠረ፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/086006.mp3
|
خُلِقَ مِن مَّاء دَافِقٍ |
| 7 |
ከጀርባና ከእርግብግብቶች መካከል የሚወጣ ከኾነ (ውሃ)፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/086007.mp3
|
يَخْرُجُ مِن بَيْنِ الصُّلْبِ وَالتَّرَائِبِ |
| 8 |
እርሱ (አላህ) በመመለሱ ላይ በእርግጥ ቻይ ነው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/086008.mp3
|
إِنَّهُ عَلَى رَجْعِهِ لَقَادِرٌ |
| 9 |
ምስጢሮች በሚገለጡበት ቀን፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/086009.mp3
|
يَوْمَ تُبْلَى السَّرَائِرُ |
| 10 |
ለእርሱም (ለሰው) ኀይልና ረዳት ምንም የለውም፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/086010.mp3
|
فَمَا لَهُ مِن قُوَّةٍ وَلَا نَاصِرٍ |
| 11 |
የመመለስ ባለቤት በኾነችው ሰማይም እምላለሁ፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/086011.mp3
|
وَالسَّمَاء ذَاتِ الرَّجْعِ |
| 12 |
(በበቃይ) የመሰንጠቅ ባለቤት በኾነችው ምድርም፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/086012.mp3
|
وَالْأَرْضِ ذَاتِ الصَّدْعِ |
| 13 |
እርሱ (እውነትን ከውሸት) የሚለይ ቃል ነው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/086013.mp3
|
إِنَّهُ لَقَوْلٌ فَصْلٌ |
| 14 |
እርሱም ቀልድ አይደለም፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/086014.mp3
|
وَمَا هُوَ بِالْهَزْلِ |
| 15 |
እነርሱ በእርግጥ ተንኮልን ይሠራሉ፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/086015.mp3
|
إِنَّهُمْ يَكِيدُونَ كَيْدًا |
| 16 |
(እኔ) ተንኮልንም እመልሳለሁ፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/086016.mp3
|
وَأَكِيدُ كَيْدًا |
| 17 |
ከሓዲዎችንም ቀን ስጣቸው፡፡ ጥቂትን ጊዜ አቆያቸው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/086017.mp3
|
فَمَهِّلِ الْكَافِرِينَ أَمْهِلْهُمْ رُوَيْدًا |