1 |
የቡርጆች ባለቤት በኾነችው ሰማይ እምላለሁ፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/085001.mp3
|
وَالسَّمَاء ذَاتِ الْبُرُوجِ |
2 |
በተቀጠረው ቀንም፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/085002.mp3
|
وَالْيَوْمِ الْمَوْعُودِ |
3 |
በተጣጅና በሚጣዱትም፤ (እምላለሁ)፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/085003.mp3
|
وَشَاهِدٍ وَمَشْهُودٍ |
4 |
የጉድቡ ባለቤቶች ተረገሙ፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/085004.mp3
|
قُتِلَ أَصْحَابُ الْأُخْدُودِ |
5 |
የማገዶ ባለቤት የኾነቺው እሳት (ባለቤቶች)፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/085005.mp3
|
النَّارِ ذَاتِ الْوَقُودِ |
6 |
እነርሱ በርሷ (አፋፍ) ላይ ተቀማጮች በኾኑ ጊዜ፤ (ተረገሙ)፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/085006.mp3
|
إِذْ هُمْ عَلَيْهَا قُعُودٌ |
7 |
እነርሱም በምእምናኖቹ በሚሠሩት (ማሰቃየት) ላይ መስካሪዎች ናቸው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/085007.mp3
|
وَهُمْ عَلَى مَا يَفْعَلُونَ بِالْمُؤْمِنِينَ شُهُودٌ |
8 |
ከእነርሱም በአላህ አሸናፊው፣ ምስጉኑ በኾነው (ጌታ) ማመናቸውን እንጅ ሌላ ምንም አልጠሉም፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/085008.mp3
|
وَمَا نَقَمُوا مِنْهُمْ إِلَّا أَن يُؤْمِنُوا بِاللَّهِ الْعَزِيزِ الْحَمِيدِ |
9 |
በእዚያ የሰማያትና የምድር ንግሥና ለእርሱ ብቻ በኾነው (አላህ ማመናቸውን)፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ መስካሪ ነው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/085009.mp3
|
الَّذِي لَهُ مُلْكُ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَاللَّهُ عَلَى كُلِّ شَيْءٍ شَهِيدٌ |
10 |
እነዚያ ምእምንንና ምእምናትን ያሰቃዩ፣ ከዚያም ያልተጸጸቱ ለእነርሱ የገሀነም ቅጣት አልላቸው፡፡ ለእነርሱም የመቃጠሉ ስቃይ አልላቸው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/085010.mp3
|
إِنَّ الَّذِينَ فَتَنُوا الْمُؤْمِنِينَ وَالْمُؤْمِنَاتِ ثُمَّ لَمْ يَتُوبُوا فَلَهُمْ عَذَابُ جَهَنَّمَ وَلَهُمْ |
11 |
እነዚያ ያመኑና መልካም ሥራዎችንም የሠሩ ለእነርሱ ከሥሮቻቸው ወንዞች የሚፈሱባቸው ገነቶች አሏቸው፡፡ ይህ ታላቅ ማግኘት ነው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/085011.mp3
|
إِنَّ الَّذِينَ آمَنُوا وَعَمِلُوا الصَّالِحَاتِ لَهُمْ جَنَّاتٌ تَجْرِي مِن تَحْتِهَا الْأَنْهَارُ ذَلِكَ الْفَوْزُ الْكَبِيرُ |
12 |
የጌታህ በኀይል መያዝ ብርቱ ነው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/085012.mp3
|
إِنَّ بَطْشَ رَبِّكَ لَشَدِيدٌ |
13 |
እነሆ እርሱ መፍጠርን ይጀምራል፤ ይመልሳልም፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/085013.mp3
|
إِنَّهُ هُوَ يُبْدِئُ وَيُعِيدُ |
14 |
እርሱም ምሕረተ ብዙ ወዳድ ነው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/085014.mp3
|
وَهُوَ الْغَفُورُ الْوَدُودُ |
15 |
የዙፋኑ ባለቤት የላቀው ነው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/085015.mp3
|
ذُو الْعَرْشِ الْمَجِيدُ |
16 |
የሚሻውን ሁሉ ሠሪ ነው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/085016.mp3
|
فَعَّالٌ لِّمَا يُرِيدُ |
17 |
የሰራዊቶቹ ወሬ መጣልህን? |
/content/ayah/audio/hudhaify/085017.mp3
|
هَلْ أَتَاكَ حَدِيثُ الْجُنُودِ |
18 |
የፈርዖንና የሰሙድ፤ (ወሬ)፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/085018.mp3
|
فِرْعَوْنَ وَثَمُودَ |
19 |
በእውነቱ እነዚያ የካዱት በማስተባበል ውስጥ ናቸው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/085019.mp3
|
بَلِ الَّذِينَ كَفَرُوا فِي تَكْذِيبٍ |
20 |
አላህም በዙሪያቸው (በዕውቀቱ) ከባቢ ነው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/085020.mp3
|
وَاللَّهُ مِن وَرَائِهِم مُّحِيطٌ |
21 |
ይልቁንም እርሱ የከበረ ቁርኣን ነው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/085021.mp3
|
بَلْ هُوَ قُرْآنٌ مَّجِيدٌ |
22 |
የተጠበቀ በኾነ ሰሌዳ ውስጥ ነው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/085022.mp3
|
فِي لَوْحٍ مَّحْفُوظٍ |