1 |
ሰማይ በተሰነጠቀች ጊዜ፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/082001.mp3
|
إِذَا السَّمَاء انفَطَرَتْ |
2 |
ከዋክብትም ተበታትነው በወደቁ ጊዜ፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/082002.mp3
|
وَإِذَا الْكَوَاكِبُ انتَثَرَتْ |
3 |
ባሕሮችም በተከፈቱና በተደበላለቁ ጊዜ፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/082003.mp3
|
وَإِذَا الْبِحَارُ فُجِّرَتْ |
4 |
መቃብሮችም በተገለባበጡና (ሙታን) በተነሱ ጊዜ፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/082004.mp3
|
وَإِذَا الْقُبُورُ بُعْثِرَتْ |
5 |
ማንኛይቱም ነፍስ ያስቀደመችውንና ያቆየችውን ታውቃለች፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/082005.mp3
|
عَلِمَتْ نَفْسٌ مَّا قَدَّمَتْ وَأَخَّرَتْ |
6 |
አንተ ሰው ሆይ! በቸሩ ጌታህ ምን አታለለህ? |
/content/ayah/audio/hudhaify/082006.mp3
|
يَا أَيُّهَا الْإِنسَانُ مَا غَرَّكَ بِرَبِّكَ الْكَرِيمِ |
7 |
በዚያ በፈጠረህ አካለ ሙሉም ባደረገህ ባስተካከለህም፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/082007.mp3
|
الَّذِي خَلَقَكَ فَسَوَّاكَ فَعَدَلَكَ |
8 |
በማንኛውም በሻው ቅርፅ በገጣጠመህ (ጌታህ ምን አታለለህ)፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/082008.mp3
|
فِي أَيِّ صُورَةٍ مَّا شَاء رَكَّبَكَ |
9 |
ተከልከሉ፤ በእውነቱ በፍርዱ ቀን ታስተባብላላችሁ፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/082009.mp3
|
كَلَّا بَلْ تُكَذِّبُونَ بِالدِّينِ |
10 |
በእናንተ ላይ ተጠባባቂዎች ያሉባችሁ፤ ስትኾኑ፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/082010.mp3
|
وَإِنَّ عَلَيْكُمْ لَحَافِظِينَ |
11 |
የተከበሩ ጸሐፊዎች የኾኑ፤ (ተጠባባቂዎች)፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/082011.mp3
|
كِرَامًا كَاتِبِينَ |
12 |
የምትሠሩትን ሁሉ የሚያውቁ፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/082012.mp3
|
يَعْلَمُونَ مَا تَفْعَلُونَ |
13 |
እውነተኞቹ ምእምናን በእርግጥ በገነት ውስጥ ናቸው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/082013.mp3
|
إِنَّ الْأَبْرَارَ لَفِي نَعِيمٍ |
14 |
ከሓዲዎቹም በእርግጥ በገሀነም ውስጥ ናቸው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/082014.mp3
|
وَإِنَّ الْفُجَّارَ لَفِي جَحِيمٍ |
15 |
በፍርዱ ቀን ይገቧታል፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/082015.mp3
|
يَصْلَوْنَهَا يَوْمَ الدِّينِ |
16 |
እነርሱም ከርሷ ራቂዎች አይደሉም፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/082016.mp3
|
وَمَا هُمْ عَنْهَا بِغَائِبِينَ |
17 |
የፍርድ ቀን ምን እንደኾነ ምን አሳወቀህ? |
/content/ayah/audio/hudhaify/082017.mp3
|
وَمَا أَدْرَاكَ مَا يَوْمُ الدِّينِ |
18 |
ከዚያም የፍርዱ ቀን ምን እንደኾነ ምን አሳወቀህ? |
/content/ayah/audio/hudhaify/082018.mp3
|
ثُمَّ مَا أَدْرَاكَ مَا يَوْمُ الدِّينِ |
19 |
(እርሱ) ማንኛይቱም ነፍስ ለሌላይቱ ነፍስ ምንም ማድረግን የማትችልበት ቀን ነው፡፡ ነገሩም ሁሉ በዚያ ቀን ለአላህ ብቻ ነው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/082019.mp3
|
يَوْمَ لَا تَمْلِكُ نَفْسٌ لِّنَفْسٍ شَيْئًا وَالْأَمْرُ يَوْمَئِذٍ لِلَّهِ |