| 1 |
ፀሐይ በተጠቀለለች ጊዜ፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/081001.mp3
|
إِذَا الشَّمْسُ كُوِّرَتْ |
| 2 |
ከዋክብትም በረገፉ ጊዜ፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/081002.mp3
|
وَإِذَا النُّجُومُ انكَدَرَتْ |
| 3 |
ተራራዎችም በተነዱ ጊዜ፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/081003.mp3
|
وَإِذَا الْجِبَالُ سُيِّرَتْ |
| 4 |
የዐሥር ወር እርጉዞች ግመሎችም (ያለጠባቂ) በተተዉ ጊዜ፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/081004.mp3
|
وَإِذَا الْعِشَارُ عُطِّلَتْ |
| 5 |
እንስሳትም ሁሉ በተሰበሰቡ ጊዜ፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/081005.mp3
|
وَإِذَا الْوُحُوشُ حُشِرَتْ |
| 6 |
ባሕሮችም በተቃጠሉ ጊዜ፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/081006.mp3
|
وَإِذَا الْبِحَارُ سُجِّرَتْ |
| 7 |
ነፍሶችም (በየአካሎቻቸው) በተቆራኙ ጊዜ፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/081007.mp3
|
وَإِذَا النُّفُوسُ زُوِّجَتْ |
| 8 |
በሕይወቷ የተቀበረችውም ሴት ልጅ በተጠየቀች ጊዜ፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/081008.mp3
|
وَإِذَا الْمَوْؤُودَةُ سُئِلَتْ |
| 9 |
በምን ወንጀል እንደ ተገደለች፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/081009.mp3
|
بِأَيِّ ذَنبٍ قُتِلَتْ |
| 10 |
ጽሑፎችም በተዘረጉ ጊዜ፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/081010.mp3
|
وَإِذَا الصُّحُفُ نُشِرَتْ |
| 11 |
ሰማይም በተገሸለጠች ጊዜ፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/081011.mp3
|
وَإِذَا السَّمَاء كُشِطَتْ |
| 12 |
ገሀነምም በተነደደች ጊዜ፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/081012.mp3
|
وَإِذَا الْجَحِيمُ سُعِّرَتْ |
| 13 |
ገነትም በተቀረበች ጊዜ፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/081013.mp3
|
وَإِذَا الْجَنَّةُ أُزْلِفَتْ |
| 14 |
ነፍስ ሁሉ (ከሥራ) ያቀረበችውን ታውቃለች፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/081014.mp3
|
عَلِمَتْ نَفْسٌ مَّا أَحْضَرَتْ |
| 15 |
ተመላሾችም በኾኑት (ዐዋድያት) እምላለሁ፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/081015.mp3
|
فَلَا أُقْسِمُ بِالْخُنَّسِ |
| 16 |
ኺያጆች ገቢዎች በኾኑት (ከዋክብት)፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/081016.mp3
|
الْجَوَارِ الْكُنَّسِ |
| 17 |
በሌሊቱም (ጨለማውን) በጠነሰሰ ጊዜ፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/081017.mp3
|
وَاللَّيْلِ إِذَا عَسْعَسَ |
| 18 |
በንጋቱም (በብርሃን) በተነፈሰ ጊዜ፤ (እምላለሁ)፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/081018.mp3
|
وَالصُّبْحِ إِذَا تَنَفَّسَ |
| 19 |
እርሱ (ቁርኣን) የክቡር መልክተኛ ቃል ነው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/081019.mp3
|
إِنَّهُ لَقَوْلُ رَسُولٍ كَرِيمٍ |
| 20 |
የኀይል ባለቤት በዙፋኑ ባለ ቤት ዘንድ ባለሟል የኾነ፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/081020.mp3
|
ذِي قُوَّةٍ عِندَ ذِي الْعَرْشِ مَكِينٍ |
| 21 |
በዚያ ስፍራ ትእዛዙ ተሰሚ፤ ታማኝ የኾነ (መልክተኛ ቃል) ነው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/081021.mp3
|
مُطَاعٍ ثَمَّ أَمِينٍ |
| 22 |
ነቢያችሁም በፍጹም ዕብድ አይደለም፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/081022.mp3
|
وَمَا صَاحِبُكُم بِمَجْنُونٍ |
| 23 |
በግልጹ አድማስም በእርግጥ አይቶታል፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/081023.mp3
|
وَلَقَدْ رَآهُ بِالْأُفُقِ الْمُبِينِ |
| 24 |
እርሱም በሩቁ ወሬ ላይ ሰሳች (ንፉግ) አይደለም፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/081024.mp3
|
وَمَا هُوَ عَلَى الْغَيْبِ بِضَنِينٍ |
| 25 |
እርሱም (ቁርኣን) የእርጉም ሰይጣን ቃል አይደለም፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/081025.mp3
|
وَمَا هُوَ بِقَوْلِ شَيْطَانٍ رَجِيمٍ |
| 26 |
ታዲያ ወዴት ትኼዳላችሁ? |
/content/ayah/audio/hudhaify/081026.mp3
|
فَأَيْنَ تَذْهَبُونَ |
| 27 |
እርሱ የዓለማት መገሠጫ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/081027.mp3
|
إِنْ هُوَ إِلَّا ذِكْرٌ لِّلْعَالَمِينَ |
| 28 |
ከናንተ ቀጥተኛ መኾንን ለሻ ሰው (መገሰጫ ነው)፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/081028.mp3
|
لِمَن شَاء مِنكُمْ أَن يَسْتَقِيمَ |
| 29 |
የዓለማት ጌታ አላህ ካልሻም አትሹም፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/081029.mp3
|
وَمَا تَشَاؤُونَ إِلَّا أَن يَشَاء اللَّهُ رَبُّ الْعَالَمِينَ |