1 |
ፊቱን አጨፈገገ፤ ዞረም፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/080001.mp3
|
عَبَسَ وَتَوَلَّى |
2 |
ዕውሩ ስለ መጣው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/080002.mp3
|
أَن جَاءهُ الْأَعْمَى |
3 |
ምን ያሳውቅሃል? (ከኀጢአቶቹ) ሊጥራራ ይከጀላል፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/080003.mp3
|
وَمَا يُدْرِيكَ لَعَلَّهُ يَزَّكَّى |
4 |
ወይም ሊገሠጽ ግሠጼይቱም ልትጠቅመው (ይከጀላል)፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/080004.mp3
|
أَوْ يَذَّكَّرُ فَتَنفَعَهُ الذِّكْرَى |
5 |
የተብቃቃው ሰውማ፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/080005.mp3
|
أَمَّا مَنِ اسْتَغْنَى |
6 |
አንተ ለእርሱ (ለእምነቱ በመጓጓት) በፈገግታ ትቀበለዋለህ፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/080006.mp3
|
فَأَنتَ لَهُ تَصَدَّى |
7 |
ባይጥራራ (ባያምን) ባንተ ላይ ምንም የሌለብህ ስትኾን፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/080007.mp3
|
وَمَا عَلَيْكَ أَلَّا يَزَّكَّى |
8 |
እየገሰገሰ የመጣህ ሰውማ፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/080008.mp3
|
وَأَمَّا مَن جَاءكَ يَسْعَى |
9 |
እርሱ (አላህን) የሚፈራ ሲኾን፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/080009.mp3
|
وَهُوَ يَخْشَى |
10 |
አንተ ከእርሱ ትዝዘናጋለህ፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/080010.mp3
|
فَأَنتَ عَنْهُ تَلَهَّى |
11 |
ተከልከል፡፡ እርሷ ማስገንዘቢያ ናት፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/080011.mp3
|
كَلَّا إِنَّهَا تَذْكِرَةٌ |
12 |
የሻም ሰው (ቁርኣኑን) ያስታውሰዋል፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/080012.mp3
|
فَمَن شَاء ذَكَرَهُ |
13 |
በተከበሩ ጽሑፎች ውስጥ ነው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/080013.mp3
|
فِي صُحُفٍ مُّكَرَّمَةٍ |
14 |
ከፍ በተደረገች ንጹሕ በተደረገች (ጽሑፍ ውስጥ ነው)፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/080014.mp3
|
مَّرْفُوعَةٍ مُّطَهَّرَةٍ |
15 |
በጸሐፊዎቹ (መላእክት) እጆች (ንጹሕ የተደረገች)፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/080015.mp3
|
بِأَيْدِي سَفَرَةٍ |
16 |
የተከበሩና ታዛዦች በኾኑት (ጸሐፊዎች እጆች)፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/080016.mp3
|
كِرَامٍ بَرَرَةٍ |
17 |
ሰው ተረገመ፤ ምን ከሓዲ አደረገው? |
/content/ayah/audio/hudhaify/080017.mp3
|
قُتِلَ الْإِنسَانُ مَا أَكْفَرَهُ |
18 |
(ጌታው) በምን ነገር ፈጠረው? (አያስብምን?) |
/content/ayah/audio/hudhaify/080018.mp3
|
مِنْ أَيِّ شَيْءٍ خَلَقَهُ |
19 |
ከፍትወት ጠብታ ፈጠረው፤ መጠነውም፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/080019.mp3
|
مِن نُّطْفَةٍ خَلَقَهُ فَقَدَّرَهُ |
20 |
ከዚያም (መውጫ) መንገዱን አገራው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/080020.mp3
|
ثُمَّ السَّبِيلَ يَسَّرَهُ |
21 |
ከዚያም ገደለው፤ እንዲቀበርም አደረገው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/080021.mp3
|
ثُمَّ أَمَاتَهُ فَأَقْبَرَهُ |
22 |
ከዚያም (ማንሳቱን) በሻ ጊዜ ያስነሳዋል፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/080022.mp3
|
ثُمَّ إِذَا شَاء أَنشَرَهُ |
23 |
በእውነት ያንን (ጌታው) ያዘዘውን ገና አልፈጸመም፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/080023.mp3
|
كَلَّا لَمَّا يَقْضِ مَا أَمَرَهُ |
24 |
ሰውም ወደ ምግቡ ይመልከት፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/080024.mp3
|
فَلْيَنظُرِ الْإِنسَانُ إِلَى طَعَامِهِ |
25 |
እኛ ውሃን ማንቧቧትን ያንቧቧን መኾናችንን፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/080025.mp3
|
أَنَّا صَبَبْنَا الْمَاء صَبًّا |
26 |
ከዚያም ምድርን (በደካማ ቡቃያ) መሰንጠቅን የሰነጠቅን፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/080026.mp3
|
ثُمَّ شَقَقْنَا الْأَرْضَ شَقًّا |
27 |
በውስጧም እኽልን ያበቀልን፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/080027.mp3
|
فَأَنبَتْنَا فِيهَا حَبًّا |
28 |
ወይንንም፤ እርጥብ ያበቀልን፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/080028.mp3
|
وَعِنَبًا وَقَضْبًا |
29 |
የዘይት ወይራንም ዘንባባንም፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/080029.mp3
|
وَزَيْتُونًا وَنَخْلًا |
30 |
ጭፍቆች አትክልቶችንም፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/080030.mp3
|
وَحَدَائِقَ غُلْبًا |
31 |
ፍራፍሬንም ገለባንም፤ (ያበቀልን መኾናችንን ይመልከት)፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/080031.mp3
|
وَفَاكِهَةً وَأَبًّا |
32 |
ለእናንተም ለእንስሶቻችሁም መጠቀሚያ ይኾን ዘንድ (ይህን ሠራን)፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/080032.mp3
|
مَّتَاعًا لَّكُمْ وَلِأَنْعَامِكُمْ |
33 |
አደንቋሪይቱም (መከራ) በመጣች ጊዜ፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/080033.mp3
|
فَإِذَا جَاءتِ الصَّاخَّةُ |
34 |
ሰው ከወንድሙ በሚሸሽበት ቀን፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/080034.mp3
|
يَوْمَ يَفِرُّ الْمَرْءُ مِنْ أَخِيهِ |
35 |
ከናቱም ካባቱም፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/080035.mp3
|
وَأُمِّهِ وَأَبِيهِ |
36 |
ከሚስቱም ከልጁም፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/080036.mp3
|
وَصَاحِبَتِهِ وَبَنِيهِ |
37 |
ከእነርሱ ለየሰው ሁሉ በዚያ ቀን (ከሌላው) የሚያብቃቃው ኹነታ አልለው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/080037.mp3
|
لِكُلِّ امْرِئٍ مِّنْهُمْ يَوْمَئِذٍ شَأْنٌ يُغْنِيهِ |
38 |
ፊቶች በዚያ ቀን አብሪዎች ናቸው፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/080038.mp3
|
وُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ مُّسْفِرَةٌ |
39 |
ሳቂዎችም ተደሳቾችም ናቸው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/080039.mp3
|
ضَاحِكَةٌ مُّسْتَبْشِرَةٌ |
40 |
ፊቶችም በዚያ ቀን በላያቸው ላይ ትቢያ አልለባቸው፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/080040.mp3
|
وَوُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ عَلَيْهَا غَبَرَةٌ |
41 |
ጥቁረት ትሸፍናቸዋለች፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/080041.mp3
|
تَرْهَقُهَا قَتَرَةٌ |
42 |
እነዚያ እነሱ ከሓዲዎቹ አመጸኞቹ ናቸው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/080042.mp3
|
أُوْلَئِكَ هُمُ الْكَفَرَةُ الْفَجَرَةُ |