1 |
ከምን ነገር ይጠያየቃሉ? |
/content/ayah/audio/hudhaify/078001.mp3
|
عَمَّ يَتَسَاءلُونَ |
2 |
ከታላቁ ዜና (ከቁርኣን ይጠያየቃሉ)፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/078002.mp3
|
عَنِ النَّبَإِ الْعَظِيمِ |
3 |
ከዚያ እነርሱ በእርሱ የተለያዩበት ከኾነው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/078003.mp3
|
الَّذِي هُمْ فِيهِ مُخْتَلِفُونَ |
4 |
ይከልከሉ፤ ወደፊት (የሚደርስበቸውን) በእርግጥ ያውቃሉ፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/078004.mp3
|
كَلَّا سَيَعْلَمُونَ |
5 |
ከዚያም ይከልከሉ፤ ወደፊት ያውቃሉ፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/078005.mp3
|
ثُمَّ كَلَّا سَيَعْلَمُونَ |
6 |
ምድርን ምንጣፍ አላደረግንምን? |
/content/ayah/audio/hudhaify/078006.mp3
|
أَلَمْ نَجْعَلِ الْأَرْضَ مِهَادًا |
7 |
ጋራዎችንም ችካሎች አላደረግንምን? |
/content/ayah/audio/hudhaify/078007.mp3
|
وَالْجِبَالَ أَوْتَادًا |
8 |
ብዙ ዓይነቶችም አድርገን ፈጠርናችሁ፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/078008.mp3
|
وَخَلَقْنَاكُمْ أَزْوَاجًا |
9 |
እንቅልፋችሁንም ዕረፍት አደረግን፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/078009.mp3
|
وَجَعَلْنَا نَوْمَكُمْ سُبَاتًا |
10 |
ሌሊቱንም ልባስ አደረግን፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/078010.mp3
|
وَجَعَلْنَا اللَّيْلَ لِبَاسًا |
11 |
ቀኑንም (ለኑሮ) መስሪያ አደረግን፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/078011.mp3
|
وَجَعَلْنَا النَّهَارَ مَعَاشًا |
12 |
ከበላያችሁም ሰባትን ብርቱዎች (ሰማያት) ገነባን፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/078012.mp3
|
وَبَنَيْنَا فَوْقَكُمْ سَبْعًا شِدَادًا |
13 |
አንጸባራቂ ብርሃንንም አደረግን፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/078013.mp3
|
وَجَعَلْنَا سِرَاجًا وَهَّاجًا |
14 |
ከአረገዙት ደመናዎችም ተንቧቢ ውሃን አወረድን፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/078014.mp3
|
وَأَنزَلْنَا مِنَ الْمُعْصِرَاتِ مَاء ثَجَّاجًا |
15 |
በእርሱ እኽልንና ቅጠላ ቅጠልን እናወጣ ዘንድ (አወረድን)፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/078015.mp3
|
لِنُخْرِجَ بِهِ حَبًّا وَنَبَاتًا |
16 |
የተቆላለፉ አትክልቶችንም፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/078016.mp3
|
وَجَنَّاتٍ أَلْفَافًا |
17 |
የመለያው ቀን የተወሰነ ጊዜ ነው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/078017.mp3
|
إِنَّ يَوْمَ الْفَصْلِ كَانَ مِيقَاتًا |
18 |
በቀንዱ በሚነፋና የተለያዩ ጭፍሮች ኾናችሁ በምትመጡ ቀን ነው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/078018.mp3
|
يَوْمَ يُنفَخُ فِي الصُّورِ فَتَأْتُونَ أَفْوَاجًا |
19 |
ሰማይም በምትከፈትና (ባለ) ደጃፎችም በምትኾንበት፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/078019.mp3
|
وَفُتِحَتِ السَّمَاء فَكَانَتْ أَبْوَابًا |
20 |
ጋራዎችም በሚነዱበት (እንደ) ሲሪብዱም በሚኾኑበት (ቀን) ነው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/078020.mp3
|
وَسُيِّرَتِ الْجِبَالُ فَكَانَتْ سَرَابًا |
21 |
ገሀነም መጠባበቂያ (ስፍራ) ናት፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/078021.mp3
|
إِنَّ جَهَنَّمَ كَانَتْ مِرْصَادًا |
22 |
ለሕግ ተላላፊዎች መመለሻ ስትኾን፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/078022.mp3
|
لِلْطَّاغِينَ مَآبًا |
23 |
በውስጧ ብዙን ዘመናት ነዋሪዎች ሲኾኑ፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/078023.mp3
|
لَابِثِينَ فِيهَا أَحْقَابًا |
24 |
በውስጧ ቅዝቃዜንም መጠጥንም አይቀምሱም፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/078024.mp3
|
لَّا يَذُوقُونَ فِيهَا بَرْدًا وَلَا شَرَابًا |
25 |
ግን ሙቅ ውሃንና እዥን (ይቀምሳሉ)፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/078025.mp3
|
إِلَّا حَمِيمًا وَغَسَّاقًا |
26 |
ተስማሚን ምንዳ ይምመነዳሉ፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/078026.mp3
|
جَزَاء وِفَاقًا |
27 |
እነርሱ ምርመራን የማይፈሩ ነበሩና፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/078027.mp3
|
إِنَّهُمْ كَانُوا لَا يَرْجُونَ حِسَابًا |
28 |
በአንቀጾቻችንም ማስተባበልን አስተባበሉና፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/078028.mp3
|
وَكَذَّبُوا بِآيَاتِنَا كِذَّابًا |
29 |
ነገሩንም ሁሉ የተጻፈ ሲኾን አጠቃለልነው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/078029.mp3
|
وَكُلَّ شَيْءٍ أَحْصَيْنَاهُ كِتَابًا |
30 |
ቅመሱም ቅጣትንም እንጅ (ሌላን) አንጨምራችሁም (ይባላሉ)፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/078030.mp3
|
فَذُوقُوا فَلَن نَّزِيدَكُمْ إِلَّا عَذَابًا |
31 |
ለጥንቁቆቹ መዳኛ ስፍራ አልላቸው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/078031.mp3
|
إِنَّ لِلْمُتَّقِينَ مَفَازًا |
32 |
አትክልቶችና ወይኖችም፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/078032.mp3
|
حَدَائِقَ وَأَعْنَابًا |
33 |
እኩያዎች የኾኑ ጡተ ጉቻማዎችም፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/078033.mp3
|
وَكَوَاعِبَ أَتْرَابًا |
34 |
የተሞሉ ብርጭቆዎችም፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/078034.mp3
|
وَكَأْسًا دِهَاقًا |
35 |
በውስጧ ትርፍ ቃልንም ማስዋሸትንም አይሰሙም፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/078035.mp3
|
لَّا يَسْمَعُونَ فِيهَا لَغْوًا وَلَا كِذَّابًا |
36 |
ከጌታህ የኾነን ምንዳ በቂ ስጦታን (ተሰጡ)፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/078036.mp3
|
جَزَاء مِّن رَّبِّكَ عَطَاء حِسَابًا |
37 |
የሰማያትና የምድር በመካከላቸውም ያለው ሁሉ ጌታ በጣም አዛኝ ከኾነው (ተመነዱ)፡፡ ከእርሱ ጋር መነጋገርን አይችሉም፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/078037.mp3
|
رَبِّ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضِ وَمَا بَيْنَهُمَا الرحْمَنِ لَا يَمْلِكُونَ مِنْهُ خِطَابًا |
38 |
መንፈሱ (ጂብሪል) መላእክቶቹም የተሰለፉ ኾነው በሚቆሙ ቀን አል-ረሕማን ለእርሱ የፈቀደለትና ትክክለኛን ቃል ያለ ሰው ቢኾን እንጅ (መነጋገርን አይችሉም)፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/078038.mp3
|
يَوْمَ يَقُومُ الرُّوحُ وَالْمَلَائِكَةُ صَفًّا لَّا يَتَكَلَّمُونَ إِلَّا مَنْ أَذِنَ لَهُ الرحْمَنُ وَقَالَ صَوَابًا |
39 |
ይህ የተረጋገጠው ቀን ነው፡፡ የሻም ሰው ወደ ጌታው መመለስን ይይዛል፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/078039.mp3
|
ذَلِكَ الْيَوْمُ الْحَقُّ فَمَن شَاء اتَّخَذَ إِلَى رَبِّهِ مَآبًا |
40 |
እኛ ሰው ሁሉ እጆቹ ያስቀደሙትን በሚያይበትና ከሓዲውም ዋ ምኞቴ! ምንነው ዐፈር በኾንኩ በሚልበት ቀን ቅርብ የኾነን ቅጣት አስጠነቀቅናችሁ፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/078040.mp3
|
إِنَّا أَنذَرْنَاكُمْ عَذَابًا قَرِيبًا يَوْمَ يَنظُرُ الْمَرْءُ مَا قَدَّمَتْ يَدَاهُ وَيَقُولُ الْكَافِرُ يَا لَيْتَنِي كُنتُ تُرَابًا |