| 1 |
ተከታታይ ኾነው በተላኩት፣ |
/content/ayah/audio/hudhaify/077001.mp3
|
وَالْمُرْسَلَاتِ عُرْفًا |
| 2 |
በኀይል መንፈስን ነፋሾች በኾኑትም፣ |
/content/ayah/audio/hudhaify/077002.mp3
|
فَالْعَاصِفَاتِ عَصْفًا |
| 3 |
መበተንን በታኞች በኾኑትም፤ (ነፋሶች)፣ |
/content/ayah/audio/hudhaify/077003.mp3
|
وَالنَّاشِرَاتِ نَشْرًا |
| 4 |
መለየትን ለይዎች በኾኑትም፣ |
/content/ayah/audio/hudhaify/077004.mp3
|
فَالْفَارِقَاتِ فَرْقًا |
| 5 |
መገሠጫን (ወደ ነቢያት) ጣይዎች በኾኑትም፣ |
/content/ayah/audio/hudhaify/077005.mp3
|
فَالْمُلْقِيَاتِ ذِكْرًا |
| 6 |
ምክንያትን ለማስወገድ ወይም ለማስፈራራት (ጣይዎች በኾኑት መላእክት) እምላለሁ፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/077006.mp3
|
عُذْرًا أَوْ نُذْرًا |
| 7 |
ያ የምትስፈራሩበት (ትንሣኤ) በእርግጥ ኋኝ ነው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/077007.mp3
|
إِنَّمَا تُوعَدُونَ لَوَاقِعٌ |
| 8 |
ከዋክብትም (ብርሃንዋ) በታበሰች ጊዜ፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/077008.mp3
|
فَإِذَا النُّجُومُ طُمِسَتْ |
| 9 |
ሰማይም በተከፈተች ጊዜ፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/077009.mp3
|
وَإِذَا السَّمَاء فُرِجَتْ |
| 10 |
ጋራዎችም በተንኮተኮቱ ጊዜ፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/077010.mp3
|
وَإِذَا الْجِبَالُ نُسِفَتْ |
| 11 |
መልክተኞቹም ወቅት በተደረገላቸው ጊዜ፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/077011.mp3
|
وَإِذَا الرُّسُلُ أُقِّتَتْ |
| 12 |
ለየትኛው ቀን ተቀጠሩ (የሚባል ሲኾን)፤ |
/content/ayah/audio/hudhaify/077012.mp3
|
لِأَيِّ يَوْمٍ أُجِّلَتْ |
| 13 |
ለመለያው ቀን (በተባለ ጊዜ፤ በፍጡሮች መካከል ይፈረዳል)፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/077013.mp3
|
لِيَوْمِ الْفَصْلِ |
| 14 |
የመለያውም ቀን ምን እንደኾነ ምን አሳወቀህ? |
/content/ayah/audio/hudhaify/077014.mp3
|
وَمَا أَدْرَاكَ مَا يَوْمُ الْفَصْلِ |
| 15 |
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/077015.mp3
|
وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِّلْمُكَذِّبِينَ |
| 16 |
የፊተኞቹን (ሕዝቦች) አላጠፋንምን? |
/content/ayah/audio/hudhaify/077016.mp3
|
أَلَمْ نُهْلِكِ الْأَوَّلِينَ |
| 17 |
ከዚያም የኋለኞቹን እናስከትላቸዋለን፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/077017.mp3
|
ثُمَّ نُتْبِعُهُمُ الْآخِرِينَ |
| 18 |
በአመጸኞች ሁሉ እንደዚሁ እንሠራለን፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/077018.mp3
|
كَذَلِكَ نَفْعَلُ بِالْمُجْرِمِينَ |
| 19 |
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/077019.mp3
|
وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِّلْمُكَذِّبِينَ |
| 20 |
ከደካማ ውሃ አልፈጠርናችሁምን? |
/content/ayah/audio/hudhaify/077020.mp3
|
أَلَمْ نَخْلُقكُّم مِّن مَّاء مَّهِينٍ |
| 21 |
በተጠበቀ መርጊያ ውስጥም (በማሕፀን) አደረግነው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/077021.mp3
|
فَجَعَلْنَاهُ فِي قَرَارٍ مَّكِينٍ |
| 22 |
እስከ ታወቀ ልክ ድረስ፡፡ መጠንነውም፤ ምን ያማርንም |
/content/ayah/audio/hudhaify/077022.mp3
|
إِلَى قَدَرٍ مَّعْلُومٍ |
| 23 |
መጣኞች ነን! |
/content/ayah/audio/hudhaify/077023.mp3
|
فَقَدَرْنَا فَنِعْمَ الْقَادِرُونَ |
| 24 |
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/077024.mp3
|
وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِّلْمُكَذِّبِينَ |
| 25 |
ምድርን ሰብሳቢ አላደረግናትምን? |
/content/ayah/audio/hudhaify/077025.mp3
|
أَلَمْ نَجْعَلِ الْأَرْضَ كِفَاتًا |
| 26 |
ሕያዋን ኾናችሁ ሙታንም ኾናችሁ፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/077026.mp3
|
أَحْيَاء وَأَمْوَاتًا |
| 27 |
በውስጧም ከፍተኛዎችን ተራራዎች አደረግን፡፡ ጣፋጭ ውሃንም አጠጣናችሁ፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/077027.mp3
|
وَجَعَلْنَا فِيهَا رَوَاسِيَ شَامِخَاتٍ وَأَسْقَيْنَاكُم مَّاء فُرَاتًا |
| 28 |
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/077028.mp3
|
وَيْلٌ يوْمَئِذٍ لِّلْمُكَذِّبِينَ |
| 29 |
«ወደዚያ በእርሱ ታስተባብሉ ወደ ነበራችሁት (ቅጣት) አዝግሙ፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/077029.mp3
|
انطَلِقُوا إِلَى مَا كُنتُم بِهِ تُكَذِّبُونَ |
| 30 |
«ባለ ሦስት ቅርንጫፎች ወደ ኾነው ጥላ አዝግሙ፤» (ይባላሉ)፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/077030.mp3
|
انطَلِقُوا إِلَى ظِلٍّ ذِي ثَلَاثِ شُعَبٍ |
| 31 |
አጠላይ ያልኾነ ከእሳቱም ላንቃ የማያድን ወደ ኾነው (አዝግሙ)፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/077031.mp3
|
لَا ظَلِيلٍ وَلَا يُغْنِي مِنَ اللَّهَبِ |
| 32 |
እርሷ እንደ ታላላቅ ሕንጻ የኾኑን ቃንቄዎች ትወረውራለች፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/077032.mp3
|
إِنَّهَا تَرْمِي بِشَرَرٍ كَالْقَصْرِ |
| 33 |
(ቃንቄውም) ልክ ዳለቻዎች ግመሎችን ይመስላል፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/077033.mp3
|
كَأَنَّهُ جِمَالَتٌ صُفْرٌ |
| 34 |
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/077034.mp3
|
وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِّلْمُكَذِّبِينَ |
| 35 |
ይህ የማይናገሩበት ቀን ነው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/077035.mp3
|
هَذَا يَوْمُ لَا يَنطِقُونَ |
| 36 |
ይቅርታም ይጠይቁ ዘንድ፤ ለእነርሱ አይፈቀድላቸውም፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/077036.mp3
|
وَلَا يُؤْذَنُ لَهُمْ فَيَعْتَذِرُونَ |
| 37 |
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/077037.mp3
|
وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِّلْمُكَذِّبِينَ |
| 38 |
ይህ መለያው ቀን ነው፡፡ እናንተንም የፊተኞቹንም ሰብሰብናችሁ፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/077038.mp3
|
هَذَا يَوْمُ الْفَصْلِ جَمَعْنَاكُمْ وَالْأَوَّلِينَ |
| 39 |
ለናንተም (ለማምለጥ) ብልሃት እንዳላችሁ ተተናኮሉኝ፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/077039.mp3
|
فَإِن كَانَ لَكُمْ كَيْدٌ فَكِيدُونِ |
| 40 |
ላስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/077040.mp3
|
وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِّلْمُكَذِّبِينَ |
| 41 |
ጥንቁቆቹ በጥላዎችና በምንጮች ውስጥ ናቸው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/077041.mp3
|
إِنَّ الْمُتَّقِينَ فِي ظِلَالٍ وَعُيُونٍ |
| 42 |
ከሚከጅሉትም ሁሉ በፍራፍሬዎች ውስጥ ናቸው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/077042.mp3
|
وَفَوَاكِهَ مِمَّا يَشْتَهُونَ |
| 43 |
«ትሠሩት በነበራችሁት ዋጋ የምትደሰቱ ኾናችሁ ብሉ፣ ጠጡም፤» (ይባላሉ)፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/077043.mp3
|
كُلُوا وَاشْرَبُوا هَنِيئًا بِمَا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ |
| 44 |
እኛ እንደዚሁ መልካም ሠሪዎችን ሁሉ እንመነዳለን፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/077044.mp3
|
إِنَّا كَذَلِكَ نَجْزِي الْمُحْسِنينَ |
| 45 |
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/077045.mp3
|
وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِّلْمُكَذِّبِينَ |
| 46 |
ብሉ፤ ጥቂትንም (ጊዜ) ተጠቀሙ፡፡ እናንተ አመጸኞች ናችሁና፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/077046.mp3
|
كُلُوا وَتَمَتَّعُوا قَلِيلًا إِنَّكُم مُّجْرِمُونَ |
| 47 |
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/077047.mp3
|
وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِّلْمُكَذِّبِينَ |
| 48 |
«ለእነርሱ ስገዱም» በተባሉ ጊዜ አይሰግዱም፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/077048.mp3
|
وَإِذَا قِيلَ لَهُمُ ارْكَعُوا لَا يَرْكَعُونَ |
| 49 |
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡ |
/content/ayah/audio/hudhaify/077049.mp3
|
وَيْلٌ يَوْمَئِذٍ لِّلْمُكَذِّبِينَ |
| 50 |
ከእርሱም ሌላ በየትኛው ንግግር ያምናሉ? |
/content/ayah/audio/hudhaify/077050.mp3
|
فَبِأَيِّ حَدِيثٍ بَعْدَهُ يُؤْمِنُونَ |